Quantcast
Channel: ETHIO CLIP - RSS Feed
Viewing all articles
Browse latest Browse all 38142

#EBC በኦሮሚያ ተቀስቅሶ የነበረው ግጭት በቁጥጥር ስር መዋሉን መንግስት አስታወቀ

$
0
0

በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን 2 ወረዳዎች ሰሞኑን ተቀስቅሶ የነበረው ግጭት በአካባቢው ህብረተሰብ ጠንካራ ተሳትፎ በቁጥጥር ስር መዋሉን መንግስት አስታወቀ፡፡
በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና ጉዳት መንግስት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገልጿል፡፡
ግጭቱ የሀገሪቱን ሰላም በማይሹ ኃይሎች የተቀሰቀሰ መሆኑን የገለፀው መንግስት እጃቸው እንዳለበት የተጠረጠሩ 43 ሰዎች እስካሁን በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ገልጿል፡፡
ዳዊት ጣሰው፡፡

Viewing all articles
Browse latest Browse all 38142