(ዘ-ሐበሻ) የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት በአውስትራሊያ ባለሙሉ ስልጣን የሆኑት አምባሳደር ትርፉ ኪዳነማርያም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለኤስቢኤስ ራድዮ በሰጡት ቃለምልልስ ዙሪያ ከተለያዩ አቅጣጫዎች "የሕወሓት ባለስልጣናትን ቃለምልልሶችን ማዳመጥ የማሰብ ችሎታን ይቀንሳል" እስኪያስብል ድረስ ትችቶች እየተሰነዘረባቸው ነው:: ዛሬ በኤስ ቢኤስ ራድዮ የቀረቡት ዶ/ር ተበጀ ሞላ አምባሳደሯ በራያ ሕዝብ ላይ ስላነሱት ነጥብ እና በሌሎቹም ጉዳዮች ላይ ምላሽ ሰጥተዋል:: ዶ/ር ተበጀ "ከኢትዮጵያዊነት ባነሰ ማንነት ራሱን መግለጽ አለበት ከተባለ የራያ ሕዝብ - ራያ እንጂ ትግሬ አይደለም" ብለዋል:: ያድምጡትና አስተያየትዎን ይስጡ::
(ዘ-ሐበሻ) የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት በአውስትራሊያ ባለሙሉ ስልጣን የሆኑት አምባሳደር ትርፉ ኪዳነማርያም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለኤስቢኤስ ራድዮ በሰጡት ቃለምልልስ ዙሪያ ከተለያዩ አቅጣጫዎች "የሕወሓት ባለስልጣናትን ቃለምልልሶችን ማዳመጥ የማሰብ ችሎታን ይቀንሳል" እስኪያስብል ድረስ ትችቶች እየተሰነዘረባቸው ነው:: ዛሬ በኤስ ቢኤስ ራድዮ የቀረቡት ዶ/ር ተበጀ ሞላ አምባሳደሯ በራያ ሕዝብ ላይ ስላነሱት ነጥብ እና በሌሎቹም ጉዳዮች ላይ ምላሽ ሰጥተዋል:: ዶ/ር ተበጀ "ከኢትዮጵያዊነት ባነሰ ማንነት ራሱን መግለጽ አለበት ከተባለ የራያ ሕዝብ - ራያ እንጂ ትግሬ አይደለም" ብለዋል:: ያድምጡትና አስተያየትዎን ይስጡ::